Friday, November 20, 2020

መሀል ሜዳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ሕዳር 12/2013 ዓ.ም

 ብፁዕ አቡነ ቀሌሚንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ትምሕርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የበላይ ጠባቂ

ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ የደቡብ ኦሞ ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩንቨርስቲ የበላይ ጠባቂ 
ሕዳር 12/2013 ዓ.ም የሚከበረውን የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ለማክበር መሐል ሜዳ በሰላም ገብተዋል፡፡

በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የመሀል ሜዳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴዲራል እድሳት ተጠናቆ በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ባርኮት ታቦተ ሕጉ ወደ ቤተ መቅደሱ ገብቷል።